ስፔን በትናንትናው ዕለት እንግሊዝን በአውሮጳ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ 2 ለ1 ድል ነስታ ስትቦርቅ ፥ የዘር ሐረጋቸው ከአፍሪቃ ከሚመዘዝ ቤተሰብ የተወለዱ ሁለት ተጨዋቾች ታላቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል ። ላሚን ያማል እና ኒኮ ዊሊያምስ ። ሁለቱም ከድሉ ዋዜማና 2 ቀን በፊት ልደታቸውን አክብረው ነበር ።…
ስፔን በትናንትናው ዕለት እንግሊዝን በአውሮጳ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ 2 ለ1 ድል ነስታ ስትቦርቅ ፥ የዘር ሐረጋቸው ከአፍሪቃ ከሚመዘዝ ቤተሰብ የተወለዱ ሁለት ተጨዋቾች ታላቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል ። ላሚን ያማል እና ኒኮ ዊሊያምስ ። ሁለቱም ከድሉ ዋዜማና 2 ቀን በፊት ልደታቸውን አክብረው ነበር ።…