ከጦርነቱ በኋላ የኤሌክትሪክ መስመሮቹ መጠገናቸውን የሚያነሱት አስተያየት ሰጪው ነዋሪ መስመሮቹ ዳግም ቢዘረጉም የኃይል አቅርቦቱ ግን አለመቀጠሉን አስረድተዋል፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጭፍራ ዲስትሪክት ዋና ሃላፊ እንደሚሉት የችግሩ መንስኤ የኃይል አቅርቦት እጥረት ቢሆንም በጥቂት ቀናት አገለግሎቱን ለመመለስ ጥረት እየተደረገ ነው፡፡…
ከጦርነቱ በኋላ የኤሌክትሪክ መስመሮቹ መጠገናቸውን የሚያነሱት አስተያየት ሰጪው ነዋሪ መስመሮቹ ዳግም ቢዘረጉም የኃይል አቅርቦቱ ግን አለመቀጠሉን አስረድተዋል፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጭፍራ ዲስትሪክት ዋና ሃላፊ እንደሚሉት የችግሩ መንስኤ የኃይል አቅርቦት እጥረት ቢሆንም በጥቂት ቀናት አገለግሎቱን ለመመለስ ጥረት እየተደረገ ነው፡፡…