የውጭ ሚዛን ማስተካከያ ዘዴዎቹ የሃገሪቱን የገንዘብ ዋጋ መቀነስ ወይም ዲቫልዩ ማድረግ መሆኑን የተናገሩት የምጫኔ ሀብት ባለሞያው ፕሮፌሰር ወርቁ አበራ ኢትዮጵያግን ለአንድ ጊዜ ብቻ የብሩን ዋጋ በመቀነስ ፋንታ በገበያ እንዲመራ መወሰኗን ገልጸዋልውጤቱም ፣በይበልጥ የሚጎዳው ተራውን ሕዝብ፣መጠነኛ ደመወዝ ያለውንና ጡረተኞችን ነው ብለዋል።…
የውጭ ሚዛን ማስተካከያ ዘዴዎቹ የሃገሪቱን የገንዘብ ዋጋ መቀነስ ወይም ዲቫልዩ ማድረግ መሆኑን የተናገሩት የምጫኔ ሀብት ባለሞያው ፕሮፌሰር ወርቁ አበራ ኢትዮጵያግን ለአንድ ጊዜ ብቻ የብሩን ዋጋ በመቀነስ ፋንታ በገበያ እንዲመራ መወሰኗን ገልጸዋልውጤቱም ፣በይበልጥ የሚጎዳው ተራውን ሕዝብ፣መጠነኛ ደመወዝ ያለውንና ጡረተኞችን ነው ብለዋል።…