September 10, 2024 – DW Amharic
ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ምንም አይነት የጦርነት እና የግጭት ፍላጎት የላትም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። “ፍላጎታችን ሰላም እና ሁለንተናዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ነው” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስም ያልጠቀሱት አካል “ኢትዮጵያን ለመድፈር ሲፈልግ አንዴ ሳይሆን ሥር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል” ብለዋል።…
September 10, 2024 – DW Amharic
ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ምንም አይነት የጦርነት እና የግጭት ፍላጎት የላትም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። “ፍላጎታችን ሰላም እና ሁለንተናዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ነው” ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በስም ያልጠቀሱት አካል “ኢትዮጵያን ለመድፈር ሲፈልግ አንዴ ሳይሆን ሥር ጊዜ ማሰብ ይኖርበታል” ብለዋል።…