September 14, 2024 – DW Amharic 

ሰሞኑን ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልእክተኛ አምባሳደር ማይክ ሐመር የሰሞኑ ጉዟቸው አላማ ኢትዮጵያ ውስጥ በየክልሎች የሚካሄደውን ግጭት ለማስቆም ውይይት ማድረግ እና በትግራይ ክልል የጠመንጃ ላንቃ መዘጋቱን ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት አካል መሆኑን ገልፀዋል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ