September 14, 2024 – DW Amharic 

ማይክ ሐመር ከጄኔራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ እና ከጌታቸው ረዳ ጋርፊት ለፊት መነጋራቸው፤ አቶ ጌታቸው ዱባይ ውስጥ ከኤርትራ መሪዎች ጋ ተገናኙ መባሉ እንዲሁም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አስደንጋጭ ውጤት ላይ የተሰጡ አስተያየቶችን አሰባስበናል ። ሙሉ ዝግጅቱን በድምፅ አለያም በጽሑፍ መከታተል ይቻላል ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ