September 18, 2024 – DW Amharic
ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ጀርመንን በመጎብኘት የመጀመሪያ ንጉሠ ነገሥት አጼ ኃይለ ሥላሴ በጀርመናውያን ዘንድ ያተረፉት መወደድና ክብር ለህዝባቸውም ተርፎ ነበር። ያኔ ጀርመን የሚመጣ ኢትዮጵያዊ ከንጉሱ ሀገር በመሆኑ ብቻ ይከበራል። የዛሬን አያድርገውና ያኔ ጀርመናውያን ኢትዮጵያውያንን በጥሩ ዓይን የሚያዩበት ወቅት ነበር።…
September 18, 2024 – DW Amharic
ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ጀርመንን በመጎብኘት የመጀመሪያ ንጉሠ ነገሥት አጼ ኃይለ ሥላሴ በጀርመናውያን ዘንድ ያተረፉት መወደድና ክብር ለህዝባቸውም ተርፎ ነበር። ያኔ ጀርመን የሚመጣ ኢትዮጵያዊ ከንጉሱ ሀገር በመሆኑ ብቻ ይከበራል። የዛሬን አያድርገውና ያኔ ጀርመናውያን ኢትዮጵያውያንን በጥሩ ዓይን የሚያዩበት ወቅት ነበር።…