September 25, 2024 – DW Amharic 

የጀርመን አፍሪቃ ድርጅት እንደሚለው አኪ ሳውይር በፕሮጀክቶቻቸው በቱሪዝም፣ በቆሻሻ አያያዝ እና አወጋገድ መሠረተ ልማትን በማስፋፋት፣ እና በአረንጓዴ ኤኮኖሚ የስራ እና የውረታ ወይም የኢንቬስትመንት እድሎችን እየፈጠሩ ነው። ከዚህ ሌላ በትራንስፖርት ዘርፍም አዳዲስ ሃሳቦችን ያፈልቃሉ።

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ