በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ መምህራን ከደሞዝ ክፍያ ጋር ተያይዞ የሚያነሷቸው ቅሬታዎች አሁንም ምላሽ አለማግኘታቸውን እየገለፁ ይገኛሉ ፡፡ በተለይም በክልሉ ሃድያ ዞን ደሞዝ በወቅቱ አይከፈልም ቢከፈልም እስከ ግማሽ ተቆራርጦ እንደሚደርሳቸው የጠቀሱት መምህራኑ በዚህም ለከፋ የኑሮ ችግር መዳረጋቸውን ተናግረዋል ፡፡…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ መምህራን ከደሞዝ ክፍያ ጋር ተያይዞ የሚያነሷቸው ቅሬታዎች አሁንም ምላሽ አለማግኘታቸውን እየገለፁ ይገኛሉ ፡፡ በተለይም በክልሉ ሃድያ ዞን ደሞዝ በወቅቱ አይከፈልም ቢከፈልም እስከ ግማሽ ተቆራርጦ እንደሚደርሳቸው የጠቀሱት መምህራኑ በዚህም ለከፋ የኑሮ ችግር መዳረጋቸውን ተናግረዋል ፡፡…