በአማራ ክልል የሚደረገው ጦርነት በከልሉ የጤና ሥራ ላይ ከፍተኛ ቀውስ እየፈጠረ መሆኑን ምሁራን ተናገሩ። በርካታ የጤና ተቋማትና ባለሙያዎቸ ከስራ ውጪ መሆናቸውንም የአማራ ዩኒቨርስቲዎች ፎረም ባዘጋጀው ” ጦርነት ባልባቸው የክልሉ አካባቢዎቸ ሰባብአዊ ድጋፍ እንዴት ማድረስ ይቻላል” በሚል ስትራቴጂ ሰነድ ላይ ውይይት በተደረገበት ወቅት ተገልጧል።…
በአማራ ክልል የሚደረገው ጦርነት በከልሉ የጤና ሥራ ላይ ከፍተኛ ቀውስ እየፈጠረ መሆኑን ምሁራን ተናገሩ። በርካታ የጤና ተቋማትና ባለሙያዎቸ ከስራ ውጪ መሆናቸውንም የአማራ ዩኒቨርስቲዎች ፎረም ባዘጋጀው ” ጦርነት ባልባቸው የክልሉ አካባቢዎቸ ሰባብአዊ ድጋፍ እንዴት ማድረስ ይቻላል” በሚል ስትራቴጂ ሰነድ ላይ ውይይት በተደረገበት ወቅት ተገልጧል።…