ለፈው ሳምንት የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ መደረጉን ተከትሎ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን አዲስ የመጓጓዣ ታፊፍ ጭማሪ ታውጇል፡፡ ወትሮም የመጓጓዣ እጥረትና የተጠቃሚዎች መብዛት በሚያጨናንቃት አዲስ አበባ በተለይም በአጭር ርቀት የመጓጓዣ ታሪፍ ላይ እስከ 100 ፐርሰንት የሚደርስ ጭማሪ ነው የተደረገው፡፡…
ለፈው ሳምንት የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ መደረጉን ተከትሎ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን አዲስ የመጓጓዣ ታፊፍ ጭማሪ ታውጇል፡፡ ወትሮም የመጓጓዣ እጥረትና የተጠቃሚዎች መብዛት በሚያጨናንቃት አዲስ አበባ በተለይም በአጭር ርቀት የመጓጓዣ ታሪፍ ላይ እስከ 100 ፐርሰንት የሚደርስ ጭማሪ ነው የተደረገው፡፡…