የኢትዮጵያ ባንኮች የውጪ ምንዛሪ መግዣ እና መሸጫ ተመኖቻቸውን ልዩነት የብሔራዊ ባንክን የፖሊሲ ለውጥ ተከትሎ ወደ 2 በመቶ ዝቅ አድርገዋል። በእርምጃው በባንኮች የዶላር መሸጫ ከ6-10 ብር ቀንሷል። ባንኮቹ በተቆጣጣሪው እንደታዘዙት ለደንበኞቻቸው ከውጪ ምንዛሪ ጋር የተያያዙ አገልግሎቶች ሲያቀርቡ የሚጠይቁትን ክፍያ እና ኮሚሽን ይፋ አላ
የኢትዮጵያ ባንኮች የውጪ ምንዛሪ መግዣ እና መሸጫ ተመኖቻቸውን ልዩነት የብሔራዊ ባንክን የፖሊሲ ለውጥ ተከትሎ ወደ 2 በመቶ ዝቅ አድርገዋል። በእርምጃው በባንኮች የዶላር መሸጫ ከ6-10 ብር ቀንሷል። ባንኮቹ በተቆጣጣሪው እንደታዘዙት ለደንበኞቻቸው ከውጪ ምንዛሪ ጋር የተያያዙ አገልግሎቶች ሲያቀርቡ የሚጠይቁትን ክፍያ እና ኮሚሽን ይፋ አላ