October 18, 2024 – VOA Amharic 

አባላቴ በፖለቲካ እምነታቸው የተነሳ እየታሰሩ፣ እየታገቱ እና እየተንገላቱ ናቸው” ሲል ተቃዋሚው የትግራይ ነጻነት ፓርቲ ውድብ ናፅነት ትግራይ ከሰሰ።

በተለይ ከአወዛጋቢው የህወሐት ጉባኤ በኋላ፣ በክልሉ ሰሜናዊ ምዕራብ ዞን የማዕድን እና የመሬት ዝርፊያ የሚቃወሙ አባላታችን ከፍተኛ ችግር እየደረሰባቸው ነው” ሲሉ የፓርቲው ሊቀመንበር ዶክተር ደጀን መዝገበ ተናግረዋል።

ዶክተር ደጀን በሰጡት…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ