October 18, 2024 – DW Amharic 

ባንኮች የውጭ ምንዛሪ የሚገዙበት እና የሚሸጡበት የዋጋ ልዩነት ከ2 በመቶ እንዳይበልጥ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሰሞኑን ያወጣው አዲስ መመሪያ ተግባራዊ እየተደረገ ነው።በዚህም የንግድ በንኮች የውጭ ምንዛሪ የሚገዙበትን ዋጋ ከፍ እያደረጉ የሚሸጡበትን ደግሞ እየቀነሱ መሆኑ ተስተውሏል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ