ከሶማሊያ ተገንጥላ ራሷን ራስ ገዝ የምትለው ሶማሊላንድ ኢትዮጵያ ውስጥ ላላት የዲፕሎማቲክ ተልእኮ መገንቢያ የሚሆን ቦታ ከኢትዮጵያ መንግሥት መረከቧን ዐስታወቀች ። የመሠረት ድንጋይ መቀመጡ እውነት መሆኑን በአፍሪቃ ሕብረት እና ኢጋድ የሶማሊላንድ ልዩ መልእክተኛ የሆኑት አምባሳደር አብዱላሂ ሙሐሙድ ለዶቼ ቬለ አረጋግጠዋል።…
ከሶማሊያ ተገንጥላ ራሷን ራስ ገዝ የምትለው ሶማሊላንድ ኢትዮጵያ ውስጥ ላላት የዲፕሎማቲክ ተልእኮ መገንቢያ የሚሆን ቦታ ከኢትዮጵያ መንግሥት መረከቧን ዐስታወቀች ። የመሠረት ድንጋይ መቀመጡ እውነት መሆኑን በአፍሪቃ ሕብረት እና ኢጋድ የሶማሊላንድ ልዩ መልእክተኛ የሆኑት አምባሳደር አብዱላሂ ሙሐሙድ ለዶቼ ቬለ አረጋግጠዋል።…