October 22, 2024 – VOA Amharic
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ አዲስ አበባ በሰጡት መግለጫ፣ በፀጥታው ምክር ቤት መሻሻል እና በአፍሪካ ውክልና ላይ በተመድ አባላት መካከል መግባባት መኖሩን ገልጸዋል።
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ሥርዓትም አፍሪካን ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ መሻሻል እንዳለበት ከስምምነት መደረሱን ዋና ጸሐፊው ጠቁመዋል፡፡
October 22, 2024 – VOA Amharic
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዥ አዲስ አበባ በሰጡት መግለጫ፣ በፀጥታው ምክር ቤት መሻሻል እና በአፍሪካ ውክልና ላይ በተመድ አባላት መካከል መግባባት መኖሩን ገልጸዋል።
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ሥርዓትም አፍሪካን ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ መሻሻል እንዳለበት ከስምምነት መደረሱን ዋና ጸሐፊው ጠቁመዋል፡፡