October 29, 2024 – VOA Amharic 

በአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች በመከላከያ ሠራዊት ኃይሎች እና ፋኖ ታጣቂዎች መካከል የተኩስ ልውውጥ በመቀጠሉ፣ የተወሰኑ የንግድ ቤቶች መዘጋታቸውን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ገለጹ።

ለቪኦኤ አስተያየታቸውን የሰጡት ፣ በክልሉ ምስራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ቀራኒዮ ከተማ እና በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አዲስ ቅዳም ከተማ ነዋሪዎች፣ ጋብ ብሎ የቆየው የተኩስ ልውውጥ እሁድ ጥቅምት …

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ