October 29, 2024 – VOA Amharic
ከሊባኖስ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ከ5ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ቢመዘገቡም፣ የአየር በረራዎች በመቋረጣቸው ዜጎችን በማስወጣት ሂደት ላይ እክል መፍጠሩን ኢትዮጵያ አስታወቀች።
ኾኖም እስካኹን በሊባኖስ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 125 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።
October 29, 2024 – VOA Amharic
ከሊባኖስ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ከ5ሺሕ በላይ ኢትዮጵያውያን ቢመዘገቡም፣ የአየር በረራዎች በመቋረጣቸው ዜጎችን በማስወጣት ሂደት ላይ እክል መፍጠሩን ኢትዮጵያ አስታወቀች።
ኾኖም እስካኹን በሊባኖስ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 125 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገልጿል።