October 31, 2024 – VOA Amharic
በዩናይትድ ስቴትስ ልክ የዛሬ ሳምንት ማክሰኞ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጥር ኅዳር 5 ቀን ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ይካሄዳል፡፡ የመራጭ አስተያየት ግምገማዎች እንደሚያመለክቱት የግሪን ፓርቲ እጩ ተፎካካሪ ጂል ስታይን 1 ከመቶ ገደማ የሚሆነውን ድምጽ ያገኛሉ፡፡
ይሁን እንጂ የእርሳቸው መወዳደር በምርጫው ውጤት ላይ ትልቅ አንድምታ ሊኖረው ይችላል፡፡አንዳንድ የፖለቲካ ተንታኞች ከወዲሁ እንደሚተነብዩት …