November 2, 2024 – VOA Amharic
በዩናትይድ ስቴትስ ምርጫ ድምጽ መስጠት ከሚችሉ መራጮች መካከል ወደ ስድስት ከመቶ የሚሆኑት በሠራዊቱ ውስጥ ያገለገሉ ናቸው፡፡ በቅርብ የወጣው የፒው የጥናት ተቋም ከሠራዊቱ የቀድሞ አባላት መካከል አብዛኞቹ ከምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ ይልቅ የሪፐብሊካኑንን እጩ ዶናልድ ትረምፕን 60 ለ 40 በሆነ ልዩነት ይደግፋሉ፡፡
November 2, 2024 – VOA Amharic
በዩናትይድ ስቴትስ ምርጫ ድምጽ መስጠት ከሚችሉ መራጮች መካከል ወደ ስድስት ከመቶ የሚሆኑት በሠራዊቱ ውስጥ ያገለገሉ ናቸው፡፡ በቅርብ የወጣው የፒው የጥናት ተቋም ከሠራዊቱ የቀድሞ አባላት መካከል አብዛኞቹ ከምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ ይልቅ የሪፐብሊካኑንን እጩ ዶናልድ ትረምፕን 60 ለ 40 በሆነ ልዩነት ይደግፋሉ፡፡