November 6, 2024 – DW Amharic 

በአማራ ክልል ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር አሁንም በጣም ዝቅተኛ መሆኑን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል ። ለመማር የተመዘገቡትም ቢሆን በቂ የመማሪያ መጽሓፍት ማግኘት እንዳልቻሉ መምህራንና ተማሪዎች አመልክተዋል ።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ