November 22, 2024 – VOA Amharic
በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ትላንት ሐሙስ ማምሻውን ከባድ ተኩስ እንደነበረ ተገለጸ፡፡
ተኩስ የተሰማው የጸጥታ ኃይሎች የቀድሞ የደኅንነት ኃላፊውን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ከተንቀሳቀሱ በኋላ መሆኑን ለተባበሩት መንግሥታት ሠራተኞች ከተላከው የደኅንነት ጥንቃቄ ማሳሰቢያና ከሮይተርስ ዘጋቢዎች ለማወቅ ተችሏል፡፡
November 22, 2024 – VOA Amharic
በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ትላንት ሐሙስ ማምሻውን ከባድ ተኩስ እንደነበረ ተገለጸ፡፡
ተኩስ የተሰማው የጸጥታ ኃይሎች የቀድሞ የደኅንነት ኃላፊውን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ከተንቀሳቀሱ በኋላ መሆኑን ለተባበሩት መንግሥታት ሠራተኞች ከተላከው የደኅንነት ጥንቃቄ ማሳሰቢያና ከሮይተርስ ዘጋቢዎች ለማወቅ ተችሏል፡፡