November 22, 2024 – VOA Amharic

በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ትላንት ሐሙስ ማምሻውን ከባድ ተኩስ እንደነበረ ተገለጸ፡፡

ተኩስ የተሰማው የጸጥታ ኃይሎች የቀድሞ የደኅንነት ኃላፊውን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ከተንቀሳቀሱ በኋላ መሆኑን ለተባበሩት መንግሥታት ሠራተኞች ከተላከው የደኅንነት ጥንቃቄ ማሳሰቢያና ከሮይተርስ ዘጋቢዎች ለማወቅ ተችሏል፡፡ 

በሀገሩ ሰዓት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ላይ የጀመረው ተኩስ ከየአቅጣጫው አለፍ አለፍ እ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ