November 24, 2024 – DW Amharic 

የበለጸጉ ሀገራት በጎርጎሮሳዊው 2035 ለደሀ ሀገራት በዓመት 300 ቢሊዮን ዶላር እንዲሰጡ በተባበሩት መንግሥታት የከባቢ አየር ለውጥ 29ኛ ጉባኤ (COP29) ከሥምምነት ተደርሷል። የደሀ ሀገራት ተደራዳሪዎች ገንዘቡ 1.3 ትሪሊዮን ዶላር ሊሆን ይገባል የሚል አቋም ነበራቸው።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ