November 26, 2024 – VOA Amharic 

የዩናይትድ ስቴትስ የግብርና ኢንዱስትሪ ተቋማት፣ ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በህገወጥ መንገድ የገቡ ስደተኞችን ለማባረር የገቡት ቃል በግብርና ዘርፉ በተሰማሩ ሠራተኞች ላይ ተፈፃሚ እንዳይሆን ጠየቁ። ተቋማቱ ይህን የጠየቁት፣ ውሳኔው ህጋዊ ፈቃድ በሌላቸው ስደተኞች ሥራ ላይ በከፍተኛ ደረጃ የሚመረኮዘውን የምግብ አቅርቦት ሰንሰለት ሊያናጋው እንደሚችል በመግለፅ ነው። 

ከግብርና ኢንዱስትሪ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ