November 26, 2024 – DW Amharic
የያኔዉን የአየር ኃይል ኮሎኔል ሙሴ ቢሒ አብዲን የመሰሉ ዕዉቅ የጦር መኮንኖችን የሚያስተናብረዉ ተዋጊ ቡድን ሕዝብ አወያየ።ቡድኑና መሪዎቹ ኢትዮጵያን ጨምሮ የብዙዎቹ ሐገራት የቀድሞ አማፂ ኃይላት እንደሚያደርጉት የዉይይት፣ክርክሩን ሒደትን በጠመጃ አላፈኑም፤ እነሱን እንደሚመች አልጠመዘዙትምም ።በሕዝብ በጣሙን በጎሳ መሪዎችና በልሒቃን ምክር—…
November 26, 2024 – DW Amharic
የያኔዉን የአየር ኃይል ኮሎኔል ሙሴ ቢሒ አብዲን የመሰሉ ዕዉቅ የጦር መኮንኖችን የሚያስተናብረዉ ተዋጊ ቡድን ሕዝብ አወያየ።ቡድኑና መሪዎቹ ኢትዮጵያን ጨምሮ የብዙዎቹ ሐገራት የቀድሞ አማፂ ኃይላት እንደሚያደርጉት የዉይይት፣ክርክሩን ሒደትን በጠመጃ አላፈኑም፤ እነሱን እንደሚመች አልጠመዘዙትምም ።በሕዝብ በጣሙን በጎሳ መሪዎችና በልሒቃን ምክር—…