November 27, 2024 – VOA Amharic 

የዩናይትድ ስቴትሱ ተመራጭ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ከሦስቱ የሀገራቸው ዋነኛ የንግድ ሸሪኮች ከሜክሲኮ ካናዳና ቻይና በሚገቡ ምርቶች እና ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ የቀረጥ ጭማሪ እንደሚያደርጉ አመለከቱ።

የተባለው የቀረጥ ጭማሪ ከሀገራቱ ጋራ “የንግድ ጦርነት ይቀሰቅሳል፣አሜሪካውያን ሸማቾች ላይም የሸቀጥ ዋጋ እንዲንር ያደርጋል” ተብሏል።

ትረምፕ እቅዳቸውንን አስመልክቶ “ትሩዝ ሶሻል” በተባለው …

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ