November 27, 2024 – DW Amharic 

ጀርመን ውስጥ ሴት በመሆናቸው ብቻ በሴቶች ላይ የሚፈጸም ግድያ ከሌላ የወንጀል ድርጊት የተለየ አይደለም። የዚህ ወንጀል ፈጻሚዎች በግድያ ነው የሚከሰሱት። በጀርመን ዋና ከተማ በርሊን ብቻ በየሳምንቱ አንዲት ሴት፣ ጾታን መሰረት ባደረገ ጥቃት ትገደላለች። በመላ ጀርመን ደግሞ በየ2 ቀኑ አንዲት ሴት በአጋሯ ወይም በቀድሞ አጋሯ ለሞት ትዳረጋለች።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ