November 28, 2024 – VOA Amharic 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ሳርማሌ ወረዳ በእስር ላይ የነበሩና 66 ይኾናሉ የተባሉ መምህራን መፈታታቸውን የዞኑ መምህራን ማኅበር ለአሜሪካ ድምጽ አስታወቀ።

የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ከእስር የተለቀቁ መምህራን፣ በእስር ላይ በነበሩበት ወቅት ድብደባ እንደተፈጸመባቸንና ሕክምና ተከልክለው እንደነበር ገለጹ።

በኮሬ ዞን የሳርማሌ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ፣ ታሰሩ የተባሉ መምህራን ቁጥር በ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ