November 28, 2024 – VOA Amharic
በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ ሕገ ወጥ የነዳጅ ንግድ በመስፋፋቱ በከተማዋ ለቀናት የነዳጅ እጥረት መከሰቱን ተጠቃሚዎች ቅሬታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። በከተማው በተለይም በማደያ በ93 ብር ገደማ የሚሸጠው አንድ ሊትር ቤንዚን በአሳቻ ሰዓት ከማደያ እየወጣ በድብቅ እስከ 250 እየተሸጠ መኾኑን ገልጸዋል።
November 28, 2024 – VOA Amharic
በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ከተማ ሕገ ወጥ የነዳጅ ንግድ በመስፋፋቱ በከተማዋ ለቀናት የነዳጅ እጥረት መከሰቱን ተጠቃሚዎች ቅሬታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። በከተማው በተለይም በማደያ በ93 ብር ገደማ የሚሸጠው አንድ ሊትር ቤንዚን በአሳቻ ሰዓት ከማደያ እየወጣ በድብቅ እስከ 250 እየተሸጠ መኾኑን ገልጸዋል።