November 29, 2024 – DW Amharic 

ከዚሕ ቀደም የተበታተነና የወርሮ በሎች የነበረዉ ጥቃት፣ዘረፋና ጫና አሁን የተደረጃ መልክና ባሕሪ እየያዘ፣ በዉጪ ሰዎች ጥላቻና ከሐገር በማስወጣት ላይ ያነጣጠረ ነዉ።አርቲስ በላይ አዳነ የተባበሩት የኢትዮጵያ ማሕበረሰብ የሕዝብ ግንኙነት ባልደረባ እንዳለዉ ጥቃቱ በመላዉ ደቡብ አፍሪቃ በሚገኙ ኢትዮጵያዉያን ላይ በተደጋጋሚ ይሠነዘራል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ