November 30, 2024 – VOA Amharic 

በምርጫ ቁሳቁስ እጥረት ምክንያት ለሁለተኛ ጊዜ የምርጫ ሂደቱን ባራዘመችው ናሚቢያ፣ ዛሬ 36 የምርጫ ጣቢያዎች በድጋሚ ተከፍተው ምርጫ ተካሂዷል።

ረቡዕ እለት የተጀመረው የምርጫ ሂደት ባለፉት ሁለት ቀናት በገጠሙ የቴክኒክ ችግሮች ምክንያት፣ የተረጋጋች እና ሰላማዊ ሀገር በመሆን በምትታወቀው ደቡባዊቷ የአፍሪካ አገር ውጥረት ፈጥሯል። ተቃዋሚዎችም የምርጫውን መዘግየት “አሳፋሪ” ብለውታል፡፡

አ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ