November 30, 2024 – VOA Amharic 

እስራኤል በጋዛ ባካሄደችው ወታደራዊ ጥቃት ቢያንስ 30 ሰዎች መገደላቸውንና አብዛኞቹ በከበባ ስር በሚገኘው ኑሴይራት መጠለያ ጣቢያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸውን የህክምና ባለሙያዎች አስታወቁ፡፡  

የህክምና ባለሞያዎች ይህን ያሉት አካባቢውን ወረው የነበሩት የእስራኤል ታንኮች አርብ እለት ካፈገፈጉ በኃላ ነው።

የጤና ባለሞያዎቹ አክለው፣ ከሩሴይራት በስተሰሜን በሚገኙ አካባቢዎችም የ19 ፍልስጤማው…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ