November 30, 2024 – VOA Amharic
እስራኤል በጋዛ ባካሄደችው ወታደራዊ ጥቃት ቢያንስ 30 ሰዎች መገደላቸውንና አብዛኞቹ በከበባ ስር በሚገኘው ኑሴይራት መጠለያ ጣቢያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸውን የህክምና ባለሙያዎች አስታወቁ፡፡
የህክምና ባለሞያዎች ይህን ያሉት አካባቢውን ወረው የነበሩት የእስራኤል ታንኮች አርብ እለት ካፈገፈጉ በኃላ ነው።
November 30, 2024 – VOA Amharic
እስራኤል በጋዛ ባካሄደችው ወታደራዊ ጥቃት ቢያንስ 30 ሰዎች መገደላቸውንና አብዛኞቹ በከበባ ስር በሚገኘው ኑሴይራት መጠለያ ጣቢያ ውስጥ የነበሩ መሆናቸውን የህክምና ባለሙያዎች አስታወቁ፡፡
የህክምና ባለሞያዎች ይህን ያሉት አካባቢውን ወረው የነበሩት የእስራኤል ታንኮች አርብ እለት ካፈገፈጉ በኃላ ነው።