November 30, 2024 – VOA Amharic 

ግድያ ሲፈጸም ያሳያሉ የተባሉ እና በቅርቡ በሶሻል ሚዲያ የተለቀቁ ቪኦኤ ያላረጋገጣቸው የቪዲዮ ክሊፖችን በተመለከተ የፋኖ ታጣቂ ቡድን እጁ እንደሌለበት አስታውቋል።

የፌዴራል እና የክልል ባለሥልጣናት ግን “የጭካኔ ድርጊት” ብለው የገለጹትንና በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ውስጥ ተገድሏል የተባለውን ወጣት በተመለከተ ባለፈው ሐሙስ ዕለት በጽኑ አውግዘዋል።

በአማራ ክልል የትጥቅ ትግል በማ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ