November 30, 2024 – DW Amharic 

በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስተባባሪነት የፖለቲካ ፓርቲዎች ላለፉት ዘጠኝ ወራት ሲያደርጉት የነበረው ውይይት መቋጨቱን ቦርዱ ዛሬ አስታወቀ። ፓርቲዎቹ በስምንት ዋና ዋና ጉዳዮች እና 50 ንዑስ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸው ተገልጿል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ