November 30, 2024 – DW Amharic
በአማራ ክልል በመንግሥት እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ግጭት ከተቀሰቀሰ ወዲህ በድሮን ጥቃቶች የሚገደሉ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን እየጨመረ ነው። የኢትዮጵያ መንግሥት እና መከላከያ ሠራዊት እርምጃዎቹ ንጹኃንን ዒላማ እንደማያደርጉ ቢገልጹም ሕጻናት፣ እናቶች የጤና ባለሙያዎች ጭምር መገደላቸውን ዘገባዎች ያሳያሉ።…
November 30, 2024 – DW Amharic
በአማራ ክልል በመንግሥት እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ግጭት ከተቀሰቀሰ ወዲህ በድሮን ጥቃቶች የሚገደሉ ሰላማዊ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን እየጨመረ ነው። የኢትዮጵያ መንግሥት እና መከላከያ ሠራዊት እርምጃዎቹ ንጹኃንን ዒላማ እንደማያደርጉ ቢገልጹም ሕጻናት፣ እናቶች የጤና ባለሙያዎች ጭምር መገደላቸውን ዘገባዎች ያሳያሉ።…