November 30, 2024 – DW Amharic 

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ስልጣናቸዉን ከመልቀቃቸዉ ጥቂት ቀደም ብሎ አፍሪቃን ለመጎብኘት የገቡትን ቃል እየፈፀሙ ነው። ጆ ባይደን ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ የሚጎበኝዋት አፍሪቃዊትዋ አገር አንጎላ እንዲጎበኙዋት በአጋጣሚ አልተመረጠችም።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ