December 2, 2024 – VOA Amharic 

ዓለም አቀፉ የፖሊሶች መረብ የሆነው ኢንተርፖል በአፍሪካ ለሁለት ወራት ባካሄደው ግዙፍ ዘመቻ፤ በሳይበር ጥቃት አማካኝነት ሚሊዮኖች ላይ ገንዘብ ጉዳት፣ እንዲሁም በአስር ሺህዎችን  በህገወጥ የሰው ዝውውር የጥቃት ሰለባ  አድርገዋል ያላቸውን አንድ ሺህ ስድስት ተጠርጣሪዎች ማሰሩን ባለፈው ማክሰኞ አስታውቋል።

‘ዘመቻ ሰሬንጌቲ’ የተሰኘው ይኸው የአፍሪፖል እንቅስቃሴ ከአፍሪካ ህብረት የፖሊስ ተቋም…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ