December 4, 2024 – VOA Amharic
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን አንጎላን በመጎብኘት ላይ ናቸው። በአፍሪካ የመጀመሪያቸው ለኾነው እና በእርግጥም እንደፕሬዚደንት የመጨረሻቸው ለሚሆነው ጉብኝት አንጎላ የገቡት ፕሬዝደንት ባይደን በፕሬዝደንታዊው ቤተ መንግሥት የሞቀ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ባይደን ዩናይትድ ስቴትስ እና አፍሪካ ባላቸው ግንኙነት እንደሚኮሩ ተናግረዋል።
December 4, 2024 – VOA Amharic
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን አንጎላን በመጎብኘት ላይ ናቸው። በአፍሪካ የመጀመሪያቸው ለኾነው እና በእርግጥም እንደፕሬዚደንት የመጨረሻቸው ለሚሆነው ጉብኝት አንጎላ የገቡት ፕሬዝደንት ባይደን በፕሬዝደንታዊው ቤተ መንግሥት የሞቀ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ባይደን ዩናይትድ ስቴትስ እና አፍሪካ ባላቸው ግንኙነት እንደሚኮሩ ተናግረዋል።