December 26, 2024 – VOA Amharic

በድጋሚ የታደሰ በኢትዮጵያ የሚካሄዱት ጦርነቶችና ግጭቶች ወጣቶችን የበለጠ ተጎጅ እያደረጋቸው ነው ሲሉ በተለያዩ የአካባቢዎች የሚኖሩ ወጣቶች ይናገራሉ፡፡

የአሜሪካ ድምጽ ከትግራይ፣ አማራ ና ኦሮምያ ክልሎች ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጭዎች “የወጣቱን ህልም ያጨለሙ” ናቸው ያሏቸው ከዚህ በፊት የተካሄዱና አሁንም የቀጠሉ ግጭቶች እንዲቆሙና በድህረ ጦርነት የሰላም ግንባታ ጥረቶችም ተሳታፊ ሊደረግ እ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ