December 30, 2024 – VOA Amharic 

በትግራይ ክልል ፣የመንግስታዊው ትግራይ ቴሌቭዥን  ጋዜጠኞች  ቡድን አባላት ከሰዓታት “እስር ” በኃላ በዛሬው ዕለት መለቀቃቸው ተሰምቷል።

የክልሉ መንግስት ንብረት የሆነው ቴሌቭዥን ጣቢያ ጋዜጠኞች ቡድን አባላት ፣ ለእስር በተዳረጉበት ወቅት በሰሜን ምዕራብ ትግራይ በሚገኝ የወርቅ ማዕድን ማውጫ ላይ የምርመራ ዘገባ እየሰሩ እንደነበር ታውቋል።

ቴሌቭዥን ጣቢያው ጋዜጠኞቹ በአስገደ ወረዳ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ