December 30, 2024 – DW Amharic
የግብጽ ፕሬዝደንት አብዱል ፋታኅ አል-ሲሲ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አደራዳሪነት የደረሱበትን ሥምምነት “በቅርብ እየተከታተሉ” እንደሚገኙ መናገራቸውን ጽህፈት ቤታቸው አስታወቀ። ፕሬዝደንቱ ሥምምነቱ “በአፍሪካ ቀንድ ቀጠና ጸጥታ እና መረጋጋት ለማስፈን አስተዋጽዖ ያበረክታል” የሚል ተስፋቸውን ገልጸዋል።…
December 30, 2024 – DW Amharic
የግብጽ ፕሬዝደንት አብዱል ፋታኅ አል-ሲሲ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ በቱርክ አደራዳሪነት የደረሱበትን ሥምምነት “በቅርብ እየተከታተሉ” እንደሚገኙ መናገራቸውን ጽህፈት ቤታቸው አስታወቀ። ፕሬዝደንቱ ሥምምነቱ “በአፍሪካ ቀንድ ቀጠና ጸጥታ እና መረጋጋት ለማስፈን አስተዋጽዖ ያበረክታል” የሚል ተስፋቸውን ገልጸዋል።…