በአሮሚያ ክልል አሙሩ ወረዳ “ልጆቻችሁ ታጣቂዎች ተቀላቅለዋል” በሚል 17 ሰዎች መታሰራቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ 7 ወራት ታስረው የተፈቱ የ75 ዓመት አረጋዊ በተመሳሳይ ክስ ድጋሚ መታሰራቸውን ልጃቸው ገልጸዋል። የአሙሩ ወረዳ አስተዳዳሪ “ቤተሰብ ልጆቹን እንዲያመጣ በተቀመጠ አቅጣጫ” የታሰሩ መኖራቸውን ለዶይቼ ቬለ አረጋግጠዋል…
በአሮሚያ ክልል አሙሩ ወረዳ “ልጆቻችሁ ታጣቂዎች ተቀላቅለዋል” በሚል 17 ሰዎች መታሰራቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ። ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ 7 ወራት ታስረው የተፈቱ የ75 ዓመት አረጋዊ በተመሳሳይ ክስ ድጋሚ መታሰራቸውን ልጃቸው ገልጸዋል። የአሙሩ ወረዳ አስተዳዳሪ “ቤተሰብ ልጆቹን እንዲያመጣ በተቀመጠ አቅጣጫ” የታሰሩ መኖራቸውን ለዶይቼ ቬለ አረጋግጠዋል…