January 1, 2025 – DW Amharic 

በኦሮሚያ ክልል በቅርቡ የታጠቁ አካላት በስፋት መግባታቸው ከተነገረ በኋላ አንዳንድ አከባቢዎች ላይ የሰላም መረጋጋቱ ተስፋ ታይቶ የነበሩ ቢሆንም፤ አሁንም ድረስ ህብረተሰቡ የፀጥታ ጥያቄዎችን ያነሳል፡፡ ነዋሪዎች እንደሚሉት ስጋቱ የከፋባቸው አከባቢዎችም አሉ፡፡…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ