January 2, 2025 – VOA Amharic 

የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቴህራን ውስጥ በጋዜጠኝነት ቪዛ ፈቃድ ስትሠራ የነበረችው እና እኤአ ታኅሣሥ 19 ቀን የታሰረችውን ዘጋቢ ሴሲሊያ ሳላ በአስቸኳይ እንድትፈታ ዛሬ ሐሙስ  የኢራን አምባሳደርን ጠርቶ ጠይቋል።

የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው የሳላ መታሰር እንዳሳሰበው በመግለጽ ሰብአዊ አያያዝ እና የሰብአዊ መብቶቿ መከበር ላይ አፅንዖት ሰጥቷል።

የጣሊያን ብዙኅን መገናኛ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ