የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቴህራን ውስጥ በጋዜጠኝነት ቪዛ ፈቃድ ስትሠራ የነበረችው እና እኤአ ታኅሣሥ 19 ቀን የታሰረችውን ዘጋቢ ሴሲሊያ ሳላ በአስቸኳይ እንድትፈታ ዛሬ ሐሙስ የኢራን አምባሳደርን ጠርቶ ጠይቋል።
የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው የሳላ መታሰር እንዳሳሰበው በመግለጽ ሰብአዊ አያያዝ እና የሰብአዊ መብቶቿ መከበር ላይ አፅንዖት ሰጥቷል።
የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቴህራን ውስጥ በጋዜጠኝነት ቪዛ ፈቃድ ስትሠራ የነበረችው እና እኤአ ታኅሣሥ 19 ቀን የታሰረችውን ዘጋቢ ሴሲሊያ ሳላ በአስቸኳይ እንድትፈታ ዛሬ ሐሙስ የኢራን አምባሳደርን ጠርቶ ጠይቋል።
የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው የሳላ መታሰር እንዳሳሰበው በመግለጽ ሰብአዊ አያያዝ እና የሰብአዊ መብቶቿ መከበር ላይ አፅንዖት ሰጥቷል።