January 2, 2025 – VOA Amharic 

የዩክሬን ጦር ትላንት ሌሊት በሀገሪቱ ማዕከላዊና ምሥራቃዊ ክፍል 47 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን (ድሮኖችን) መትቶ መጣሉን ዛሬ ሐሙስ አስታወቀ።

ሩሲያ ለጥቃት ያሰማራቻቸው በአጠቃላይ 72 ድሮኖች እንደነበሩም የዩክሬን ጦር ተናግሯል።

የዩክሬን አየር መከላከያ ድሮኖቹን መትቶ የጣላቸው በቸርካሲ፣ ቼርኒሂቭ፣ ዲኒፕሮፔትሮቭስክ፣ ካርኪቭ፣ ኬርሰን፣ ኪሮቮራድ፣ ኪየቭ፣ ሚኮላይቭ፣ ፖልታቫ፣ ኦ…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ