January 7, 2025 – DW Amharic

በአፋር ዞን ሶስት አዋሽ ፈንታሌ እና ዱለቻ ወረዳዎች እንዲሁም በአጎራባች ክልሎች የተከሰተው ከፍተኛ ስጋት የደቀነው የመሬት መንቀጥቀት ባለፉት 24 ሰዓታት መቀዛቀዝ ብያሳይም መዘናጋት እንዳይፈጥር ጥሪ ቀረበ፡፡ የአከባቢው ነዋሪዎች እና ባለሙያ ባለፉት 24 ሰዓታት የመሬት መንቀጥቀጡ መጠነኛ መቀነስ ማሳየቱን ገልጸዋል፡፡…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ