January 12, 2025 – DW Amharic 

ብሔራዊው የመብቶች ድርጅት – ኢሰመኮ ታኅሣሥ 2017 ዓ.ም. አደረኳቸው ባላቸው ክትትሎች በአዲስ አበባ ቃሊቲ አካባቢ በሚገኝ “ሰፊ መጋዝን ውስጥ ከጎዳና ላይ የተነሱ በርካታ ሰዎች መኖራቸውን” መገንዘቡን ባወጣው መግለጫ ጠቅሷል።…

… ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ