በ4ቱም ጥናቱ በተካሄደባቸው የቡግና አካባቢዎች 10ሺህ 550 ህፃናት በመካከለኛ የርሀብ ደረጃ ላይ ሲገኙ፣እርዳታ የማይቀርብላቸው ከሆነ በፍጥነት ወደ ከፍተኛ የርሀብ ደረጃ እንደሚሸጋገሩ ሰነዱ ያስጠነቅቃል።ግኝቱ በቡግና ወረዳ 5 ህፃናት በርሀብ ህይዎታቸው ማለፉን ያሳያል። አጥኚዎቹ መረጃ በመስጠታቸው ዛቻና ማስፈራሪያ እንደደረሰባቸው ተናግረዋል።…
በ4ቱም ጥናቱ በተካሄደባቸው የቡግና አካባቢዎች 10ሺህ 550 ህፃናት በመካከለኛ የርሀብ ደረጃ ላይ ሲገኙ፣እርዳታ የማይቀርብላቸው ከሆነ በፍጥነት ወደ ከፍተኛ የርሀብ ደረጃ እንደሚሸጋገሩ ሰነዱ ያስጠነቅቃል።ግኝቱ በቡግና ወረዳ 5 ህፃናት በርሀብ ህይዎታቸው ማለፉን ያሳያል። አጥኚዎቹ መረጃ በመስጠታቸው ዛቻና ማስፈራሪያ እንደደረሰባቸው ተናግረዋል።…