ዝንቅ የባህልና ኪነ ጥበብ ፌስቲቫል በጎንደር

በጋዜጣዉ ሪፓርተር

ቀን: January 19, 2025

የአማራ ክልል ለ16ኛ ጊዜ ያዘጋጀው የባህልና ኪነጥበብ ፌስቲቫል ከጥር 7 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ቀናት በጎንደር ከተማ ተካሂዷል። ከክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው፣ በፌስቲቫሉ ላይ የተለያዩ የዞንና የወረዳ የባህልና የኪነጥበብ ቡድኖች ባህላዊና ኪነጥበባዊ ትዕይንታቸውን በመስቀል አደባባይ አቅርበዋል። ፎቶዎቹ የፌስቲቫሉን ልዩ ልዩ ገጽታዎች በከፊል ያሳያሉ፡፡

የባህልና ኪነ ጥበብ ፌስቲቫል በጎንደር | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር
የባህልና ኪነ ጥበብ ፌስቲቫል በጎንደር | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር
የባህልና ኪነ ጥበብ ፌስቲቫል በጎንደር | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር
የባህልና ኪነ ጥበብ ፌስቲቫል በጎንደር | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

ፎቶ ባህልና ስፖርት