የፊደላት_ትርጉም

የፊደላችን እያንዳንዱ በግዕዝ ትርጉም አላቸው!

ሀ – ማለት ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ማለት ነው፡፡

ማለት ሐመ ወሞተ በእንቲአነ ማለት ነው፡፡

ኀ ማለት ኀብአ ርእሶ ማለት ነው፡፡

ሁ ማለት ኪያሁ ተወከሉ ማለት ነው፡፡

ሑ ማለት ሰብሑ ለሥመ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ኁ ማለት እኁዝ አቅርንቲሁ ማለት ነው፡፡

ሂ ማለት አስተይዎ ብሂዐ ማለት ነው፡፡

ሒ ማለት መንጽሒ ማለት ነው፡፡

ኂ ማለት ዘልማዱ ኂሩት ማለት ነው፡፡

ሃ ማለት ሃሌ ሉያ ማለት ነው፡፡

ሓ ማለት መፍቀሬ ንስሓ ማለት ነው፡፡

ኃ ማለት ኃያል በኃይሉ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ሄ ማለት በኵለሄ ሀሎ ማለት ነው፡፡

ሔ ማለት ሔት ሕያው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ኄ ማለት ኄር እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ህ ማለት ህልው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ሕ ማለት ሕያው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ኅ ማለት ኅብስት ለርኁባን ማለት ነው፡፡

ሆ ማለት ኦሆ ይቤ ወመጽአ ማለት ነው፡፡

ሖ ማለት ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ኆ ማለት ኆኅተ ገነት ወልድ ማለት ነው፡፡

ኈ ማለት ኈለቈ አዕፅምትየ ማለት ነው፡፡

ኋ ማለት ሰንኋቲ ሥጋ ሰብእ ማለት ነው፡፡

ኌ ማለት ይኌልቍ አሥዕርተ ማለት ነው፡፡

ኊ ማለት በኊበኊ ሥጋ አዳም ማለት ነው፡፡

ኍ ማለት ዑጽፍት ወኍብርት ማለት ነው፡፡

ለ ማለት ለብሰ ሥጋ ዚአነ ማለት ነው፡፡

ሉ ማለት ሣህሉ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ሊ ማለት ከሃሊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ላ ማለት ላሜድ ልዑል እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ሌ ማለት መቅለሌ ዕጹብ ማለት ነው፡፡

ል ማለት መስቀል ዘወልደ አብ ማለት ነው፡፡

ሎ ማለት ዘሀሎ እምቅድም ማለት ነው፡፡

መ ማለት መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ሙ ማለት ሙፃአ ሕግ ማለት ነው፡፡

ሚ ማለት ዓለመ ኀታሚ ማለት ነው፡፡

ማ ማለት ፌማ መንፈስ ቅዱስ ማለት ነው፡፡

ሜ ማለት ሜም ምዑዝ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ም ማለት አምላከ ሰላም ማለት ነው፡፡

ሞ ማለት ሞተ በሥጋ ማለት ነው፡፡

ሰ ማለት ሰብአ ኮነ ከማነ ማለት ነው፡፡

ሠ ማለት ሠረቀ በሥጋ እምድንግል ማለት ነው፡፡

ሱ ማለት ፋሲልያሱ ማለት ነው፡፡

ሡ ማለት መንበረ ንግሡ ማለት ነው፡፡

ሲ ማለት ዘይሴሲ ለኲሉ ዘሥጋ ማለት ነው፡፡

ሢ ማለት ሢመተ መላእክት ማለት ነው፡፡

ሳ ማለት ሳምኬት ስቡሕ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ሣ ማለት ሣህል ወርትዕ ማለት ነው፡፡

ሴ ማለት ለባሴ ሥጋ ማለት ነው፡፡

ሤ ማለት ሤሞሙ ለካህናት ማለት ነው፡፡

ስ ማለት ልብስ ለዕሩቃን ማለት ነው፡፡

ሥ ማለት ንጉሥ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ሶ ማለት መርሶ ለአሕማር ማለት ነው፡፡

ሦ ማለት አንገሦ ለአዳም ማለት ነው፡፡

ረ ማለት ረግዓ ሰማይ ወምድር በጥበቡ ማለት ነው፡፡

ሩ ማለት በኵሩ ለአብ ማለት ነው፡፡

ሪ ማለት ዘይሰሪ አበሳ ማለት ነው፡፡

ራ ማለት ጌራ መድኃኒት ማለት ነው፡፡

ሬ ማለት ሬስ ርኡስ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ር ማለት ርግብ መንፈስ ቅዱስ ማለት ነው፡፡

ሮ ማለት ፈጠሮ ለዓለም ማለት ነው፡፡

ቀ ማለት ቀዳሚሁ ቃል ውእቱ ቃል ወውእቱ ቃል ኀበ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ቁ ማለት ጽድቁ ለኃጥእ ማለት ነው፡፡

ቂ ማለት ፈራቂሁ ለዓለም ማለት ነው፡፡

ቃ ማለት ቃልየ አጽምዕ ማለት ነው፡፡

ቄ ማለት ሰዋቄ ኃጥአን ማለት ነው፡፡

ቅ ማለት ጻድቅ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ቆ ማለት ቆፍ ቅሩብ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ቈ ማለት ተኈለቈ ምስለ ጊጉያን ማለት ነው፡፡

ቊ ማለት ቊርባነ ወንጌል ማለት ነው፡፡

ቍ ማለት ቍየጺሁ አዕማደ ባላቅ ማለት ነው፡፡

ቌ ማለት ቀነተ ሐቌሁ ለኀጺበ እግረ አርዳኢሁ ማለት ነው፡፡

በ ማለት በትሕትናሁ ወረደ ለቤዛ ኵሉ ዓለም ማለት ነው፡፡

ቡ ማለት ጥበቡ ለአብ ማለት ነው፡፡

ቢ ማለት ረቢ ነአምን ብከ ማለት ነው፡፡

ባ ማለት ባዕድ እምአምአማልክተ ሐሰት ማለት ነው፡፡

ቤ ማለት ቤት ባዕል እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ብ ማለት ብርሃነ ቅዱሳን ፍጹማን ማለት ነው፡፡

ቦ ማለት አልቦ ባዕድ አምላክ ዘእንበሌሁ ማለት ነው፡፡

ተ ማለት ተሰብአ ወተሠገወ እማርያም እምቅድስት ድንግል ማለት ነው፡፡

ቱ ማለት መዝራዕቱ ለአብ ማለት ነው፡፡

ቲ ማለት ተአኳቲ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ታ ማለት ታው ትጉህ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ቴ ማለት ከሣቴ ብርሃን ማለት ነው፡፡

ት ማለት ትፍሥሕት ወሐሤት ማለት ነው፡፡

ቶ ማለት ነአምን ልደቶ ለክርስቶስ ማለት ነው፡፡

ነ ማለት ነሥአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ማለት ነው፡፡

ኑ ማለት ዛኅኑ ለባሕር ማለት ነው፡፡

ኒ ማለት ኰናኒ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ና ማለት መና እስራኤል ማለት ነው፡፡

ኔ ማለት ወጣኔ ኵሉ ማለት ነው፡፡

ን ማለት መኰንን እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ኖ ማለት ኖላዊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

አ ማለት አአኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ዐ ማለት ዐቢይ እግዚአብሔር ወብዙኅ አኮቴቱ ማለት ነው፡፡

ኡ ማለት ሙጻኡ ለቃል ማለት ነው፡፡

ዑ ማለት ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ኢ ማለት ለሊሁ ተንሣኢ ወለሊሁ አንሣኢ ማለት ነው፡፡

ዒ ማለት ለሊሁ ሠዋዒ ወለሊሁ ተሠዋዒ ማለት ነው፡፡

ኣ ማለት ኣሌፍ ፈጣሬ ኵሉ ዓለም ቀዳማይ ወደኃራዊ ማለት ነው፡፡

ዓ ማለት ዓይነ ኵሉ ነፍስ ይሴፎ ኪያከ ማለት ነው፡፡

ኤ ማለት አምጻኤ ዓለማት ማለት ነው፡፡

ዔ ማለት ዔ ዐቢይ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

እ ማለት እግዚአብሔር እግዚእ ማለት ነው፡፡

ዕ ማለት ብፁዕ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ኦ ማለት እግዚኦ ማለት ነው፡፡

ዖ ማለት ሞዖ ለሞት ወተንሥአ ማለት ነው፡፡

ከ ማለት ከሃሊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ኩ ማለት ዐርኩ ለመርዓዊ ማለት ነው፡፡

ኪ ማለት ኪያሁ ንሰብክ ማለት ነው፡፡

ካ ማለት ካፍ ከሃሊ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ኬ ማለት ሰባኬ ወንጌል ነዋ በማእከለ አኃው ማለት ነው፡፡

ክ ማለት ክብሮሙ ለመላእክት ማለት ነው፡፡

ኮ ማለት ዘረዳእኮ ለአብርሃም ማለት ነው፡፡

ኳ ማለት ኳሄላ አይሁድ ወልድ ማለት ነው፡፡

ኰ ማለት ኰናኔ ዓለም ማለት ነው፡፡

ኵ ማለት ኵርጓኔ ቅዱሳን ማለት ነው፡፡

ኲ ማለት ኲናተ ጌዴዎን ዘቈልቈለ ላዕለ ስሳ ምዕት ሐራ በምዕር ማለት ነው፡፡

ኴ ማለት ወይኴንን እምባሕር እስከ ባሕር ማለት ነው፡፡

ወ ማለት ወረደ እምሰማያት ማለት ነው፡፡

ዉ ማለት ጼዉ ለምድር ማለት ነው፡፡

ዊ ማለት ናዝራዊ ሐዊ ማለት ነው፡፡

ዋ ማለት ዋው ዋሕድ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ዌ ማለት ዜናዌ ትፍሥሕት ማለት ነው፡፡

ው ማለት ሥግው ቃል ማለት ነው፡፡

ዎ ማለት ቤዘዎ ለዓለም ማለት ነው፡፡

ዘ ማለት ዘኲሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ዙ ማለት ምርጒዙ ለሐንካሳ ማለት ነው፡፡

ዚ ማለት ናዛዚ ማለት ነው፡፡

ዛ ማለት ዛይ ዝኲር እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ዜ ማለት አኃዜ ዓለም በእራኁ ማለት ነው፡፡

ዝ ማለት ሐዋዝ ሕገ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ዞ ማለት አግአዞ ለአዳም ማለት ነው፡፡

የ ማለት የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኀይለ ማለት ነው፡፡

ዩ ማለት ዕበዩ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ዪ ማለት መስተሥርዪ ማለት ነው፡፡

ያ ማለት አንተ ኬንያሁ ማለት ነው፡፡

ዬ ማለት ዐሣዬ ሕይወት ማለት ነው፡፡

ይ ማለት ሲሳይ ለርኁባን ማለት ነው፡፡

ዮ ማለት ዮድ የማነ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ደ ማለት ደመረ መለኮቶ ምስለ ሥጋነ ወሥጋነ ምስለ መለኮቱ ማለት ነው፡፡

ዱ ማለት ፈዋሴ ዱያን ማለት ነው፡፡

ዲ ማለት ቃለ ዐዋዲ ማለት ነው፡፡

ዳ ማለት ዳሌጥ ድልው እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ዴ ማለት ዐማዴ ሰማይ ወምድር ማለት ነው፡፡

ድ ማለት ወልድ ዋሕድ ማለት ነው፡፡

ዶ ማለት ፈነወ ዋሕዶ ወተሰብአ ማለት ነው፡፡

ገ ማለት ገባሬ

ሰማያት ወምድር ማለት ነው፡፡

ጉ ማለት ለአስካለ ሕይወት ሐረጉ ማለት ነው፡፡

ጊ ማለት ጊዜ ገቢር ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ጋ ማለት ጋሜል ግሩም እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ጌ ማለት ጽጌ ቅዱሳን ማለት ነው፡፡

ግ ማለት ሐጋጌ ሕግ ማለት ነው፡፡

ጐ ማለት ጐሥዐ ልብየ ቃለ ሠናየ ማለት ነው፡፡

ጕ ማለት ስንጓጕ እምኃጢአት ማለት ነው፡፡

ጒ ማለት ጒንደ ሐረገወይን ወልድ ማለት ነው፡፡

ጓ ማለት ዕጓለ እመሕያው ማለት ነው፡፡

ጔ ማለት ዝንጓጔ መስቀል ማለት ነው፡፡

ጕ ማለት ስንጓጕ እምኃጢአት ማለት ነው፡፡

ጠ ማለት ጠቢብ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ጡ ማለት ውስጡ ለሰብእ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ጢ ማለት መያጢሆሙ ለኃጥአን ማለት ነው፡፡

ጣ ማለት የውጣ እንተ አሐቲ ሕርመታ ማለትነው፡፡

ጤ ማለት ጤት ጠቢብ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ጥ ማለት ስሉጥ ወርኡስ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ጦ ማለት ሦጦ ለመንፈስ ቅዱስ ላዕሌነ ማለት ነው፡፡

ጰ ማለት ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጥድቅ ማለት ነው፡፡

ጱ ማለት ኮጱ መዓዛ ሰብእ ማለት ነው፡፡

ጲ ማለት ሠራጲሁ ለዓለም ማለት ነው፡፡

ጳ ማለት ጳጳስ ወንጌል ማለት ነው፡፡

ጴ ማለት አክራጴ ኃጢአት ማለት ነው፡፡

ጵ ማለት ጵርስፎራ ማለት ነው፡፡

ጶ ማለት ጶሊስ ማለት ነው፡፡

ጸ ማለት ጸጋ ወጽድቅ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ፀ ማለት ፀሐየ ጽድቅ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ጹ ማለት ገጹ ለአብ ማለት ነው፡፡

ፁ ማለት ዮም ሠረፁ ጽጌ በረከት ማለት ነው፡፡

ጺ ማለት ሐዋጺ ነፍሰ ትሑታን ማለት ነው፡፡

ፂ ማለት መላፂ ዘክልኤ አፉሁ ማለት ነው፡፡

ጻ ማለት ጻዴ ጻድቅ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ፃ ማለት ፋፃ መንፈስ ቅዱስ ማለት ነው፡፡

ጼ ማለት አዕቃጼ ሰኮና ማለት ነው፡፡

ፄ ማለት ሕፄሁ ለዳዊት ማለት ነው፡፡

ጽ ማለት ጽንሁ ተስፋሁ ማለት ነው፡፡

ፅ ማለት ዕፅ አብርሃም ዘሰፀረ ለምስዋዕ ማለት ነው፡፡

ጾ ማለት ጾም ትፌውስ ቊስለ ነፍስ ማለትነው፡፡

ፆ ማለት ማዕፆ አፉሆሙ ለጻድቃን ማለት ነው፡፡

ፈ ማለት ፈጠረ ዓለመ በጥበቡ ማለት ነው፡፡

ፉ ማለት ምዕራፉ ለዓለም ማለት ነው፡፡

ፊ ማለት ፊደለ ወንጌል ዘአባ ኀነፊ ማለት ነው፡፡

ፋ ማለት አልፋ ወኦ ማለት ነው፡፡

ፌ ማለት ኀዳፌ ነፍሳት ማለት ነው፡፡

ፍ ማለት ፍኖት ለኀበ አቡሁ ማለት ነው፡፡

ፎ ማለት ፎራ ኅብስተ ቍርባን ማለት ነው፡፡

ፐ ማለት ፓፓኤል ስሙ ለእግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ፑ ማለት ኖፑ አስካለ ወንጌል ማለት ነው፡፡

ፒ ማለት ፒላሳሁ ማለት ነው፡፡

ፓ ማለት ፓንዋማንጦን ማለት ነው፡፡

ፔ ማለት ፔ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ፕ ማለት ሮፕ ጽኑዕ እግዚአብሔር ማለት ነው፡፡

ፖ ማለት በቀዳሚ ገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድረ ወበደኃሪ የኀልፎ ለዓለም ማለት ነው፡፡

የፊደላትን ትርጉም በአግባቡ ከተረዳን በዝተዋል ይቀነሱ የሚሉትን ሰዎች ማስረዳት ከመቻላችንም በላይ ፊደላትን ያለቦታቸው ከመጠቀም እንቆጠባለን፡፡